ለ አእምሮ / Le'Aimero ለ አእምሮ የጥር 2006 / January 2014/ እትም፣ ቅጽ 2 ቁጥር 6 | Page 49
አሁን ግን ሰውን ሁሉ ግራ እያጋባ የመጣው በሰሜን ጀርመን ትላልቅ
ከተማዎች እንደ በረሊንና እንደ ሓምቡርግ እንዲሁም በዝቅተኛው
ሳክሶኒያ ማለት በአብዛኛው ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን አማኞች መካከል
እንደ ኮሚኒስቶቹ እዚህ መንግሥት ጫናውን
በማያሳይበት አገር የምዕመናኑ ቁጥር ቀንሶ
ቤተክርስቲያን እስከ መዝጋት ድረስ ያደረሰው
ጉዳይ ምን እንደሆነ እሱን ለመረዳት ብዙ ሰው
ግራ ተጋብቶታል።
በደቡቡ ጀርመን በካቶሊክ ሃይማኖት ተከታዮች
መካከል እንደዚህ ዓይነቱ ነገር ፈጽሞ እዚያ
አካባቢ አይታይም።
ካቶሊኮች ኃይለኛ ሥርዓትና የጠበቀ እምነት እንዳላቸው ይነገርላቸው።
ወላጆችም ባህሉን ሥነሥርዓቱን ወጉን ትውፈቱን የመጽሓፍ ቅዱስ
ጥናቱንና ሳምንታዊ ትምህርቱን ለልጆቻቸው ተቆጣጥረውና ጠብቀው
ለእነሱ እንደተላለፈው እነሱም ማስተላለፉን-እዚህ እንደሚባለውይችሉበታል።
የሉተር