ለ አእምሮ / Le'Aimero ለ አእምሮ ልዩ እትም / ታህሳስ/ጥር 2006 / 01 / 2014 – አዲስ ዓመት | Page 9

መሪዎችሽን በመረጠሽ እንደ ሸሚዝ እነሱን “ ጥፋቱ …የአስተማሪዎቹ? ወይስ …የወላጅ አንቺም በለዋወጥሽም ነበር። የአሳዳጊዋቹ ? ጥፋቱ …መካሪ ጓደኞቻቸው? ወይስ ነጮቹ? …ወይስ ደግሞ እንደሚባለው ግን እንደምናየው ለዚህ አልታደልሽም ። የንጉሠ-ነገሥቱ? የእሳቸው ሥርዓት?… መሣፍንቱና መኳንንቶቹ? ወይስ ጻሓፊ ትዕዛዝ ወደፊትም የታደልሽ አይመስልም። አክሊሉ ሐብተውልድ ብቻቸውን? ወይስ የልጅ እንዳልካቸው መኮንን ካቢኔ? ጥፋተኛው ሌላው ቀርቶ ነጻ -ጋዜጣ እና ነጻ -ፍርድ ቤት የ…ድንበር ጠባቂ ወታደሮች? ወይስ ምንም እንደ ጎረቤት አገር እንደ ኬንያ እንኳን ማቋቋም የማያውቁ…ድንጋይ ወርዋሪ ተማሪዎች? እነሱ አቅቶሽ አንድም ቦታ ለወሬ የሚሆን እንዲያው የለኮሱት እሳት? ለመሆኑ …ተራ ገበሬ ተጠያቂ ለመከራከሪያ ምንም ነገር በእጅሽ የለም። ነው? ወይስ የሠራተኛው መደብ? እነሱ ከሆኑ -ለመሆኑ አገሪቱ ስንት ሺህ የፋብሪካ ሠራተኞች ዜጎችሽ አለ ጸጥታ ፖሊስ ቁጥጥር አዳራሽ ያኔ ነበራት?“ እያለ ባህታዊው አፋቸውን ተከራይተው መሰብሰብ እንኳን በገዛ ከፍተው የሚያዳምጡትን ሰዎች ይጠይቃል። አገራቸው አይችሉም። መቃወም መደገፍ መተቸት መውቀስ መደራጀት በመሬትሽ ላይ „ በአገሪቱ ውስጥ ለተካሄደው ጥፋት ተጠያቂው አይቻልም። ለመሆኑ የመንግሥት ሠራተኞች ናቸው? ወይስ ለመሆኑ ኢትዮጵያ ከአለችበትና ከገባችበት ለመሆኑ ወደሽ ነው ወይስ ተገደሽ ነው ? አንቺ ችግር ለመውጣት ተጠያቂው ያኔ ይንቀሳቀሱ – እንደ ትልቅ ቁም ነገር የመረጥሽውመንገድ- የነበሩ ወንበዴዎች ? እነዚያ ነጻ-አውጪ ነን የቼጉቬራና የካስትሮ፣ የሆቺሚንና የፖልፖት፣ ባዮች…. ጀበሃና ሻቢያ ናቸው?“ የማኦና የስታሊን የሌንን እና የማርክስ የሆነው? „እረ ማነው? ኢትዮጵያንለመበተን የተነሳው?… ይህ በመሆኑም ልጆችሽ ተበጣብጠው አረቦቹ ? ወይስ ሌላ የማናውቃቸው ውጭ ተናንቀው ተጨራርሰው ሞተዋል። አልቀዋል። ኃይሎች?… ኮሚንስት ቻይና ወይስ ኮሚኒስት ወይም ተበትነዋል። ወይም ደግሞ አገር ጥለው ሞስኮ…? ወይስ አሜሪካና አውሮፓ? ማነው ተሰደዋል። ለኢትዮጵያ እዚህ አሁን ያለችበት ደረጃ ላይ ለመድረስ፥ ለማድረስ ተጠያቂው? „ጥፋቱ የማነው ንገሪኝ? „ እያለ ይህን ነገር በዓይኑ አይቶ ወረቀት ላይ አስፍሮ ያነበበ ሰው ደርግ ነው? ወይስ ….መኢሶንና ኢህአፓ? „ ያ ! ገና በዕድሜው ወደ ሃምሳው አመት ወያኔና ኦነግ? ሰደድና …ወዝ? ወይስ ደግሞ መጀመሪያ ላይ የሆነው ባህታዊ ከተረከዙ የከተማ ቀበሌ? የፍርድ ሽንጎና ችሎት? ብድግ ብሎ እየተንጠራራ ንግረኝ ጥፋቱ የማን ነው? የሚለው ጥያቄው ከአንጎሌ አልወጣ ወይስ ቀስ ብሎ ….ትንሽ ቆይቶ …. እነዚያ የአገሪቱ አለኝ „ ብሎ አንድ አዳራሽ ውስጥ ብዙ ሰዎችን ካህናቱና ቀሳውስቱ?…“ ሲል አዳመጩ ሁሉ ያጫውታል። በአንድ ድምጽ „…እነሱማ ካህናቱና ቀሳውስቱ 9